Made by Devi AI By using this website, you agree to the following terms and conditions

 Quality Education in Ethiopia

አዶር ቤት ለቤት አስጠኚ አካዳሚ 


በአዲስአበባ፣አዳማ፣ቢሾፍቱ፣ባህርዳር፣ጎንደር፣ዱከም፣ሀዋሳ፣እና በሌሎች የክልል ከተሞች በድግሪና ማስተርስ በቂ ልምድ ያላቸውን መምህራንን ይዞ ልጅኦን ወደተሻለ የእውቀት ደረጃ ለማድረስ የጥናት አገልግሎቱን እየሰጠ ይገኛል።
 ለልጅኦ የተሻለ ነገ ከፈለጉ
👉09 61 17 37 18
👉07 07 42 26 59
ይደውሉልን ወይም
YOUR FIRST CHOICE TO ENSURED EDUCATION QUALITY!!!

Providing top-notch education for students in Ethiopia

💡ልጆቾ በትምህርታቸው ስኬታማ እንዲሆኑ ይፈልጋሉ ❔❓


አዶር የቤት ለቤት ጥናት በድግሪና በማስተርስ የተመረቁ እውቅና ልምድ ባካበቱ መምህራን የሚሰጥ የጥናት አገልግሎት ድርጅት ነው


የምንሰጣቸው ልዩ አገልግሎት


✅የእንግሊዘኛ ቋንቋ(#Spoken Language#Grammar)
✅ከ #KG - University All Course Including Freshman
✅#Exit Exam Preparation 
✅ለ#6ኛ, #8ኛ እና #12ኛ ሀገር አቀፍ ፈተና በሁሉም የትምህርት አይነቶች የላቀ ዉጤት እንዲያስመዘግቡ በልዩ ሁኔታ እናግዛለን 
✅ለማነኛውም የ#International School ለሚማሩ ተማሪዎች በልዩ ትኩረት+በልዩ መምህራን


ምን ልዩ ያደርገናል?


✅የልጆን #ደህንነት በጠበቀ መልኩ
✅ጊዜ፤ቦታ ሳይገድቦት በየትኛውም በሀገራችን የክልል #ከተሞቻችን መገኘታችን 
✅የምንልካቸው መምህሮቻችንን ሁሌም ክትትል ማድረጋችን
✅መምህሮቻችን እጅግ ጥሩ ስነ ምግባር ከጥሩ ብቃትና ልምድ ያላቸው መሆናቸው


👨‍🏫በተመጣጣኝ ዋጋ ብቁ #ወንድ እና #ሴት አስጠኚዎች ይዘን እርሶን እየጠበቅን ነው


📞 Contact Us: Ready to elevate your child learning experience? Reach out today to learn more about our services or to schedule your first session! 


☎️+2519 61 17 37 18
☎️+2517 07 42 26 59


የምንጊዜም የልጆቾ ምርጫ ለትክክለኛ ለወደፊት ስኬታቸው ከፈለጉ ዛሬውኑ ያግኙን
🏘የምንገኝባቸው ከተሞች
🎯Addis Abeba
🎯Adama
🎯Bishoftu
🎯Hawasa
🎯Gonder
🎯Bahirdar
🎯And,Other Regional Town.
"Your path to academic excellence starts here"
https://t.me/ADORTUTOR



Phone number 

+251961173718
Or
+251707422659

Contact us on social 




Contact us

Name and address 

*

Grade *

Phone number 

*
By clicking Submit, you agree to our Terms of Service.



ውድ የአዶር ቤት ለቤት አስጠኚ ድርጅት አባላት
በሙሉ እኛ ከመምህሮች/ከአስጠኚዎቻችን


 የምንሰጠው አገልግሎት

 ከKG-UNIVERSITY All
 Course/Selected

 All Department Including Freshman

 ENGLISH LANGUAGE(SPOKEN ENGLISH+GRAMMAR)


 በአዶር ቤት ለቤት አስጠኚ ድርጅት ውስጥ ለመቀጠር ምን
ያስፈልጋል?

 ጥሩ የተግባቦት እና እንግሊዝኛ ክህሎት

 ዝቅተኛ ያልሆነ (>80%) ውጤት

 ከ9-1212 Transcript Transcript መላክ(For all ApplicantFor all Applicant)

 የ10&1210&12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ሰርተፍኬት መላክ(For all ApplicantFor all Applicant)

 TempoTemporaryrary Document(For Graduated)

 ከመጀመርያ አመት እስከ አሁን ድረስ ያለውን DocumenDocument(For University (For University
Student)Student)

 አሁን የሚጠቀሙበትን ስልክ ቁጥር

 መታወቂያ(Front&Back)

 Willing to add more than 50 member In Telegram Group. 
Willing to add more than 50 member In Telegram Group.



 English Language ProficiencyEnglish Language Proficiency(Optional)(Optional)

 የስራ ልምድ
፦ውጤታቸው በጣም ጥሩ በሚባል ደረጃ መሆን አለበት

 ከላኩኝ በኋላ ምን ላድርግ? ?

 እንደርሶ ያመለከቱ ሌሎችም ሰዎች የአመልካቾች ዝርዝር/waiting listላይመኖራቸውን
በመረዳት ‘seen’ የሚል መልእክት ከደረሶት በኋላ አስፈላጊውን መስፈርቶች
ታይተው የግምገማውን ሂደት እስኪያልፍ ከደንበኞች አገልግሎት መልዕክት
እስክሚደርሶት ድረስ በትእግስት ይጠብቁ

 የተስማማውን ስራ(Forward) በማድረግ በተቀመጠው መልዕክት መቀበያ
Username(ADORTUTORS) መላክ

 የአባልነት ክፍያ 400 400 ብር እና የተስማማበትን ስራ የመጀመርያ 50% 50% ደሞዝ ብቻ
አንድ ጊዜ ቅድሚያ መክፈል የሚችሉ ከዛ በኋላ ሙሉ የወር ደሞዝ
ለመምህሩ/ለአስጠኚው ነው

፦ይህም የሆነበት ምክንያት የምንልካቸው መምህራን/አስጠኚዎቻችን በእኛ፣በመምህራን እና
በተማሪ ወላጆች ትልቅ እምነት ለማሳደር፣ለተማሪዎች ጥሩ ስነምግባር ያላቸውንና ድርጅታችንን
ለማሳደግ ነው።

 የአመልካቾች ዝርዝር ላይ ስሜ ከፍ ብሎ እንዲቀመጥ ምንላደርግ እችላለሁ? (#ግድ ያልሆነ)


 ከዚህ በፊት በበይነመረብ /online ወይም በአካል ሥልጠና/ኮርስ ተሳትፈው
ያገኙት የምስክር ወረቀት/certificate ወይም ማንኛውንም ብቃት ወይም ችሎታ
የሚያመለክቱ ተግባራት ተግባራት ካሎት ማካተት ይቻላል(በጎ ፍቃደኝነት ፣
ደብዳቤ..)

 በአዶር ቤት ለቤት አስጠኚ ድርጅት ውስጥ ለመቀጠር

የሚደረጉ ትኩረት የሚሹ ስምምነቶች?

 ጥሩ ስነምግባር፣ በቂ ልምድ እና ከጥሩ ዝግጅት ጋር

 ተማሪዎቹን በሙሉ ፍላጉት ያለምንም መሰልቸት በስነምግባር ማስጠናት

 የነበራቸውን ውጤት በመመልከት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ መስራት

 የማስጠኛ ሰዓትንና ቀንን አክብሮ መገኘት

 በማስጠኛ ሰዓት ስልክና ሌሎች ተዛማጅ ነገሮችን አለመጠቀም።

 በተማሪዎቹ ውጤት ላይ ያለውን ለውጥ ጊዜ ሰጥቶ መነጋግገር

 ተማሪዎቹ መፅሐፍ ከሌላቸው ከወላጅ ጋር ተነጋግሮ መፅሐፍ እንዲገዛላቸው
ማስደረግ

 ለማስጠናት እንዲሟላላቹ የምትፈልጉትን ማንኛውንም ማቴሪያል ከወላጅ ጋር
በመነጋገር ወላጅ እንዲያሟላላቹ ማስደረግ

 ለ6,8,6,8, 1212ኛ ክፍል ተማሪዎቹን በልዩ ሁኔታ ማስጠናት በደንብ

 ሀሳብ አስታየት በየጊዜው ከወላጅ መቀበል እና መነጋገር

 ስምምነትን በነጭ ወረቀት ላይ ማስፈር

 ከላይ የተጠቀሱትን ሙሉ መረጃ የማይልኩና የማያልፉ ከሆነ ለተማሪዎቻችን
ትክክለኛ የአስጠኚነት መስፈረትን አንዳላሟሉ ስለሚታሰብ ነው

 ለወዳጅ ዘመዶ ይሄን ድርጅት ያጋሩ
ማስታወሻ

 ከUniversity በታች ላሉት ማለትም የ12ኛ ክፍልና ከዛ በታች ያሉ
አመልካቾች በፍፁም ማመልከት አይችሉም።

 የአባልነት አንዴ የከፈለ አመልካች በድጋሜ ለሁለተኛ ጊዜ ሲያመልክት
መክፈል አይጠበቅበትም።

 የሚከፍሉን የአባልነት ክፍያ በርሶ የሥራ አካባቢ ሌሎች አዳዲስ ሥራዎች
ሲመጡ አዲስ አመልካች ከሌለ ለርሶ እንድንሰጥ ይረዳናል።

 በእርሶ የሥራ አካባቢ ሌላ የማስጠናት ሥራ አግኝተው ለርሶ ከጊዜና ከትምህርት/ከስራ  አኳያ የማይመች ቢሆንና ለኛ ቢያሳውቁን እኛ ለሌላ ጓደኛዎ የምንሰጥ ይሆናል አስፈላጊውንመስፈርቶች ካሟሉ
በኋላ በዚህም ለእርሶ በሚመቾት ሰዓት ሌላ ሥራ ማመልከትና
መውሰድ ይችላሉ ሰምምነቶችን በማሟላት።

 አንድ አስጠኚ በፍቃዱ ከአዶር ቤት ለቤት አስጠኚ አካዳሚ

አስጠኚዎች ቢወጣ ሌላ ሥራ ለማመልከት ድጋሚ አባል መሆንይጠበቅበታል

 ድርጅታችን ምንም አይነት ቅድሚያ ሆነ ድህረ ክፍያ ከወላጅ አይጠይቅም መምህራንን/አስጠኚዎችን ከወላጆች ጋር ለማገናኘት።

‘’የሁላችንም አላማና ግብ መሆን ያለበት
አላማውን ሊያሳካና ችግር ፈቺ ሊሆን የሚችል ትውልድመፍጠር መሆን አለበት።’’

 አድራሻችን
 አዲስ አበባ
 አዳማ
 ቢሾፍቱ
 ሀዋሳ
 ባህርዳር
 ጎንደር እና በተጨማሪም በሌሎች የክልል ከተሞቻችን
ስልክ +251961173718/+251707422659
ቴሌግራም ፔጅ @ADORTUTORS@ADORTUTORS
ቴሌግራም ግሩፕ @ADORTUTOR@ADORTUTOR
አዶር ቤት ለቤት አስጠኚ ድርጅት

Our Services(ከአገልግሎቶቻችን መካከር)

QUALITY the best education with our services

1

Expert Teachers(ልምድ ባላቸው አስተማሪዎች)

Highly qualified and experienced teachers to guide students(ተማሪዎችን የሚያበቁ ብቁ በሆኑ መምህሮቻችን እናስጠናቸዋለን።)

2

Interactive Learning (ለመረዳት ቀላል የሆነ)

Engaging and interactive learning methods for better understanding (ለመማር ቀላል የሆነና በሚስብ መልኩ)

Flexible Schedule(በሚመቾ ሰዓት  ማድረግ ይችላሉ)

Our flexible schedule allows students to balance their studies and other commitments()

about

Our work

Examples of our work completed for clients

Add Image

Add Image

Add Image

Add Image

ADOR HOME TOTUR ACADEMY

© 2023 All rights reserved.